Menu

Announcement for New Graduate Program Applicants for the 2023–24 Academic Year

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2016 ዓ.ም ለድኅረ- ምረቃ ትምህርት አመልካቾች

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2016 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ እና በርቀት መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህም በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገጽ (http://aau.edu.et) ላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡

የአ.አ.ዩ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) የማመልከቻና መፈተኛ ቀናት ከግንቦት 15 እስከ ነሐሴ 06 ቀን 2015 ዓ.ም ሲሆን፤

የአ.አ.ዩ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ላለፉ በ(https://portal.aau.edu.et) ላይ የማመልከቻና የትምሕርት ማስረጃዎችን የማስገቢያ ቀናት ከግንቦት 18 እስከ ነሐሴ 10 2015 ዓ.ም፤

የትምሕርት ማስረጃዎችን በማስገባት የማመልከቻ ቦታ ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 203 መሆኑን ያሳዉቃል፡፡

See Admission for Graduate Programs the 2023/24 Academic Year Below:

Download (PDF, 95KB)

See PhD and MSc Program Requirements Below

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር