Announcement for Summer in Service Training Program Trainees
ለ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክረምት ተከታታይ ትምህርት ሠልጣኞች በሙሉ፤
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም. የክረምት ትምህርት ወራት በርካታ የመደበኛ መርሀ-ግብር ተማሪዎችን በማስተማር ላይ የሚገኝ በመሆኑ በዚህ ጊዜ ለክረምት ትምህርት ተከታታይ ስልጠና መርሀ-ግብር ሠልጣኞች አገልግሎት የሚሰጡ የምኝታ እና የመመገቢያ ክፍሎች የሉትም፡፡ በመሆኑም ከትምህርት ሚኒሰቴር ጋር በመመካከር መፍትሄ አስኪገኝ ድረሰ በትግስት እንድትጠባበቁ እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ