Commercial Bank Of Ethiopia Account Number for Registration
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2013 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት
- በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ
- በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም
- ከመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በቀን /መደበኛ/ ፕሮግራም ከ2005 እስከ 2012 ዓ.ም ተምራችሁ ትምህርታችሁን ላጠናቀቃችሁ አካል ጉዳተኛና ሴት ተማሪዎች የነፃ ትምህርት ዕድል (Scholarship) አመልካቾች
በሚከተሉት የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
- የባንክ ቁጥር 1000087392067 ለመመዝገቢያ ብር 200
- የባንክ ቁጥር 1000087393422 የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ ብር 600
ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁና የከፈላችሁበትን የባንክ ደረሰኝ ወደ ፒዲኤፍ በመለወጥ በ portal.aau.edu.et የምዝገባ ፎርሙ ላይ እንድታያይዙ እንጠይቃለን፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር